Dec 19, 2016

ፎረም 65፦ ዋለልኝና የድህረ አብዮቱ ትውልድ ሚና (ክፍል 2)

የድህረ አብዮቱ ትውልድ ከተማሪው ንቅናቄ አረጋውያን ትውልድ አንጻር ሚናው ምንድን ነው?

እንግዶቻችን፦ አቶ ተክለሚካኤል አበበ ከካናዳ ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ለንጅሶ ከዩናይትድ ስቴትስ ፣ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዩናይትድ ስቴትስ ፣ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከእንግሊዝ አገር ናቸው።





Dec 11, 2016

ፎረም 65፦ ዶ/ር ኡስማኤል ቋዳህ ፡ የኢትዮጵያ ሶማሌ ዶሞክራሲያዊ ሸንጎ ሊቀመንበር ( www.ethiosomali.com )

ፎረም 65 ከኢትዮጵያ ሶማሌ ዶሞክራሲያዊ ሸንጎ ሊቀመንበር ዶ/ር ኡስማኤል ቋዳህ ጋር ስለ ሶማሊ ፓለቲካና አጠቃላይ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ቆይታ አድርገናል። ( www.ethiosomali.com )



ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive