Apr 15, 2016

ፎረም 65፦ እውቅና ለአኖሌ ሃውልት? (እንግዳ ተሳታፊ አቶ ገርሱ ቱፋ - ክፍል 3)

በዚህ ውይይት የሚዳሰሱ ነጥቦች፦
  • የሕብር ሃይሎችና የአንድነት ሃይሎች
  • የብሄር ማንነት ግንባታ ሊቀለበስ ይችላልን?
  • ታሪካዊ በደሎችና እውቅና
ውይይት ከአቶ ገረሱ ቱፋ ጋር (አለመግባባትና የኦሮሞ ሕዝብ ንቅናቄ)
  • ክፍል 1፦ የኦሮሞ ሕዝብ ንቅናቄ መንስኤዎቹ
  • ክፍል 2፦ ንቅናቄው ላይ ያሉ ጥርጣሬዎች
  • ክፍል 3፦ መግባባት፡ ታሪካዊ በደሎችና እውቅና



ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive