May 24, 2016

ፎረም 65፦ የሁለት ትግራዋይ እይታዎች - ክፍል 2

በፎረም65 ሁለት ሳምንታት በፊት ሜይ 3፣ 2016 እ.አ.አ "በዲያስፓራ የትግራይ ጥላቻ አለን?" በሚል ርዕስ ተወያይተን ነበር። ውይይቱ በድረገፃችን www.65Percent.org ላይ ይገኛል። የውይይቱ ጉዳይ ላይ የትግራዋይ እይታም መደመጥ አለበት ብለን ስለምናምን ዛሬ ሁለት ትግራዋይ ወገኖቻችንን በፎረም65 ለውይይት ጋብዘናል። እንግዶቻችን አቶ ግደይ ዘራፅዮን ከኖርዌይ እና አቶ አብርሃም አሰፋ ከኢትዮጵያ ናቸው።










ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive