May 25, 2016

ፎረም 65፦ የፓልቶክ ሚናና አገራዊ መግባባት (እንግዶች፦ ሎሬትና ኢዛና)

"የፓልቶክ ሚናና አገራዊ መግባባት" በሚል ርዕስ ውይይት እናደርጋለን። እንግዳ ተሳታፊዎቻችን አቶ ሸመልስ በዛብህ (የፓልቶክ መጠሪያ "ሎሬትፀጋዬ") እና አቶ እስራኤል ገደቡ (የፓልቶክ መጠሪያ "ኢዛና") ናቸው።








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive