Jun 27, 2016

ፎረም 65፦ አቶ ነጌሳ ኦዶ (ኦፌኮ)

የፎረም 65 ዝግጅት እንግዳችን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አለማቀፍ ድጋፍ ሰጪ ቡድን ሊቀመንበር አቶ ነጌሳ ኦዶ ነው። አቶ ነጌሳ ጋር ስለ ኦፌኮ እና ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ውይይት አድርገናል።








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive