Oct 15, 2016

ፎረም 65፦ ህወሓት፣ ትግራይና ዲያስፓራ

በዲያሥፓራ የሚኖሩ የትግራይ ክልል ተወላጆች የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሕዝባዊ ተቃውሞዎችን አስመልክቶ በተከታታይ ያወጧቸውን መግላጫዎችን በሚመለከት ከአቶ በየነ ገብራይ እና አቶ የማነ ምትኩ ጋር ቆይታ አድርገናል።



[ማስተካከያ፦ አቶ በየነ ገብራይ የኢሮብ ብሄር ናቸው። በቅጂው ላይ አቶ በየነን ትግራዋይ የሚለው ኢሮብ በሚለው ይስተካከል። ከይቅርታ ጋር!]












ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive