Oct 24, 2016

ፎረም 65፦ ኢትዮጵያዊነት

ባለፉት 25 ዓመታት ኢሕአዴግ በብሄር ማንነቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ኢትዮጵያዊነትን ችላ ብሏል የሚል ትችት በሰፊ ይሰማል። ፎረም 65 ኢትዮጵያዊነት ላይ ከሚያተኩሩ ስብስቦች ውስጥ ሁለት እንግዶች ጋብዘናል።



እንግዶቻችን ዶ/ር እርቁ ይመር "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ" ሊቀመንበር ፤ ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ የ"አንድ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ" አስተባባሪ ናቸው።










ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive