Jul 15, 2017

ሙጠኖ:- እናቶችና የኦቲዝም ተሞክሮ

ፎረም 65 በሕይወት ተሞክሮ ላይ ያተኮረውን ሙጠኖ (Muxannoo ) የተሰኘውን አዲስ መሰናዶ ይዘንላችሁ ቀርበናል። በዚህ ዝግጅታችን "እናቶችና የኦቲዝም ተሞክሮ" በሚል ሁለት እናቶችን ጋብዘናል።

እንግዶቻችን ወ/ሮ ራሄል አባይነህ ከኢትዮጵያ እና  ከዩናትድ ስቴትስ ናቸው። እነዚህ ሁለት እናቶች ኦቲስቲክ የሆኑ ልጆቻቸውን በሚመልከት ተሞክሯቸውን ያጋሩናል።

ስለ ነህሚያ የኦቲዝም ማዕከል ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ድረገጻቸውን ይጎብኙ፦ http://www.nehemiah-autism.org

[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/yvH4Tt ያድምጡ። (መጠን፦ 4.90 MB) ]




Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive