Feb 3, 2017

ፎረም 65፦ የኢሕአዴግ የድርድር ጥሪ

ኢሕአዴግ ያለ ቅድመ ሁኔታዎች ድርድር ጠርቷል። በዚህ ጉዳይ ላይ ፎረም 65 ሰፊ ውይይት አዘጋጅቷል። ያድምጡት! እንግዶቻችን፦




1. ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ - የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ
ምክትል ሊቀመንበር - www.EthioShengo.org
2. ወ/ት ሶልያና ሽመልስ -
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ፕሮጄክት ስራ አስኪያጅ
- www.EHRP.org
3. ዶ/ር ኡስማኤል ቋዴህ -
የኢትዮጵያ ሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ሸንጎ ሊቀመንበር
- www.EthioSomali.com
4. አቶ ነጋሲ በየነ - የጋሻ ለኢትዮጵያ ተወካይ -
EthiopianGasha.org
5. አቶ ገረሱ ቱፋ - የፓለቲካ አክቲቪስት
- facebook.com/geresu.tufa
6. ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል
- የፓለቲካ አክቲቪስት

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive