Feb 14, 2017

ፎረም 65፦ የግንቦት 7 ሚና

[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን ያድምጡ። (መጠን፦ 6MB) ]

አርበኞች ግንቦት 7ትን ወክለው አቶ ነዓምን ዘለቀ በአትላንታ ከተማ "የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅንቄ" ስብሰባ ላይ ያድደጉት ንግግር የአርበኞች ግንቦት 7ትን የትግል ስልትና በድርጅቱ ዙሪያ በአጠቃላይ ሰሞኑን አነጋጋሪ ሆኗል።

ግንቦት 7 ከተመሰረተ 8 ዐመታት ሆኖታል። በአርበኞች ግንቦት 7 የፓለቲካ ሚና ላይ ለመወያዬት በዲያስፓራ የፓለቲካ እንቅስቃሴዎች ተሳትፎ ከሚያደርጉት ከአቶ ተክለሚካኤል አበበ፣ አቶ ሽመልስ በዛብህ እና ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ጋር በፎረም 65 ውይይት አድርገናል።

[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/S31VPI ያድምጡ። (መጠን፦ 6MB) ]






ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive