Mar 9, 2017

ፎረም 65፦ በድርድሩ የዲያስፓራ ሚና ምን ይሁን?

ኢሕአዴግና ሀገር አቀፍ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ድርድር ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ ነው። ዲያስፓራው በድርድሩ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መሳተፍ ወይም ተጽዕኖ ማድረግ አለበት ወይስ የለበትም? እንግዶች፦ አቶ እስራኤል ገደቡና አቶ ግርማ ካሳ።



[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/cvqemF ያድምጡ። (መጠን፦ 8MB) ]








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive