Mar 31, 2017

ፎረም 65፦ ለድርድር አደራዳሪ ያስፈልገዋልን?

በገዢው ፓርቲ መሪነት የሚካሄደው የቅድመ ድርድር ውይይት ወቅት ኢሕአዴግ ድርድሩ ገለልተኛ ሶስተኛ አካል አደራዳሪዎች እንደማይኖሩትና ተደራዳሪዎች በፈረቃ እንዲመሩት ወስኗል። ፎረም 65 የቅራኔ አፈታት ባለሙያ የሆኑትን ዶ/ር ብርሃኑ መንግስቱን በጉዳዩ ላይ ሙያዊ ትንታኔ እንዲሰጡን ጋብዘናቸዋል።








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive