Jun 30, 2017

ፎረም 65፦ የመግባባት ፓለቲካ (አቶ ኦባንግ ሜቶ)

የአገራችን ፓለቲካ በአለመግባባት የተወጠረ ነው። መግባባትን ለመፍጠር ምን ማድረግ ያስፈልጋል? በጉዳዩ ላይ በፎረም 65 ከአቶ ኦባንግ ጋር ውይይት አድርገናል። አቶ ኦባንግ የአኢጋን (SMNE) ዋና ዳይሬክተር ናቸው።  www.solidaritymovement.org


[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/MkzmC6 ያድምጡ። (መጠን፦ 6.2MB) ]








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive