Jul 3, 2017

ፎረም 65፦ ከዶ/ር ቴዎድሮስ ምን ይጠብቃሉ?

ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የአለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው ዛሬ ቅዳሜ ጁላይ 1 2017 እ.አ.አ ስራ ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያን ከዶ/ር ቴዎድሮስ ምን ይጠብቃሉ? በፎረም 65 ከአቶ አሉላ ሰለሞንና ከአቶ መስፈን ፈይሳ ጋር አጭር ቆይታ አድርገናል።

[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/Wxctmr ያድምጡ። (መጠን፦ 4.04 MB) ]






ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive