Sep 30, 2017

ፎረም 65፦ መሪው ማን ነው? ኢሕአዴግ ወይስ ህወሓት? #Ethiopia #Forum65

የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች በኢትዮጵያ ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ደህንነትና መከላከያ ላይ ያላቸው የተጽዕኖና የስልጣን መጠን ሚዛናዊ ነው ወይንስ አይደለም? የህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ክብሩ የማን ነው? በ2009 ዓ.ም. የእሬቻ በዓል ስለሞቱት ወገኖቻችን ተጠያቂው ማን ነው? እንግዶቻችን አቶ እስራኤል ገደቡ እና አቶ ግርማ ካሳ ናቸው።
[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/7EoBEA ያድምጡ። (መጠን፦ 5.81 MB)]

[✆ ☎ ☏ አስተያየት አለዎት፦ ይደውሉልን +001-929-367-8665 ☎ በቫይበር እና ዋትስ አፕ ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ ያገኙናል።]





ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive