Oct 18, 2017

ፎረም 65፦ ፓለቲካዊ ጉዳዮች ከፕሮፌሰር በየነ ጋር

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ 1. የማንነት ፓለቲካ ተፅዕኖ 2. የአማራ ድርጅት በመድረክ 3. የህብረብሄራዊ ልጆች ማንነት 4. 'ያ ትውልድና' የዛሬ ሚናው 5. የአገራዊ መግባባት አስፈላጊነት ላይ ሃሳባቸውን አጋርተውናል። ፕሮፌሰር በየነ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፤   የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፌደራላዊ አንደንት መድረክ ምክትል ሊቀመንበርና የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ናቸው።

[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/yFMQaY ያድምጡ። (መጠን፦ 5.13 MB)]

[✆ ☎ ☏ አስተያየት አለዎት፦ ይደውሉልን +001-929-367-8665 ☎ በቫይበር እና ዋትስ አፕ ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ ያገኙናል።]






ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive