Jan 26, 2018

ፎረም 65፦ ትውውቅ ከ"ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ" ጋር

ትውውቅ ከ"አንድ ሀገር! አንድ ሕዝብ! ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ" ጋር። እንግዶች ሊቀመንበር አቶ ነሲቡ ስብሃት እና የንቅናቄው የፓለቲካና ፕሮፓጋንዳ ክፍል ሃላፊ አቶ ጸሃይ ደመቀ ናቸው። ለተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የንቅናቄውን ድረገጽ www.Ethiopiachen.org ይጎብኙ።



[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/FfJ38b ያድምጡ። (መጠን፦ 6.77 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ መልዕክት ይላኩልን።]


Jan 23, 2018

ፎረም 65፦ የመግባባት መኻል መንገድ

መንግስትም ተቃዋሚዎችም መኻል መንገድ ላይ መገናኘት እንዳለባቸው በቅርቡ የተፈቱት ዶ/ር መረራ ጉዲና አሳስበዋል። ተቃዋሚው የት ድረስ መሄድ አለበት? መንግስትስ?



[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/xDA8gK ያድምጡ። (መጠን፦ 6.64 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ መልዕክት ይላኩልን።]

Jan 11, 2018

ፎረም 65፦ ኢሕአዴግ ተለውጧልን? #Ethiopia #Forum65

ኢሕአዴግ ተለውጧልን? የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሜቴ መግለጫና የአባል ድርጅቶች መሪዎች ቃለምልልስ ኢሕአዴግ መለወጡን አመልካች ነውን? እንግዶቻችን አቶ ግርማ ካሳ ከዩናይትድ ስቴትስ ፡ አቶ እስራኤል ገደቡ ከኔዘርላንድ ፡ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከኢንግላንድ እና አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ከአውስትራሊያ ናቸው።



[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/BTK4DM ያድምጡ። (መጠን፦ 8.79 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ መልዕክት ይላኩልን።]










Jan 9, 2018

ፎረም 65፦ ኢሕአዴግ ፡ ዕርቅና ሀገራዊ መግባባት

የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ "የተሻለ ሀገራዊ መግባባትን" ለመፍጠር የሚወሰዱ እርምጃዎች እንደሚኖሩ ገልጿል። የሥራ አስፈጻሚው የእርምጃ ውሳኔዎች ከዕርቅና ሀገራዊ መግባባት አንጻር ፋይዳቸው ምንድን ነው?



[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/AXVhNw ያድምጡ። (መጠን፦ 3.90 MB)]
[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ ያገኙናል።]



ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive