Jan 11, 2018

ፎረም 65፦ ኢሕአዴግ ተለውጧልን? #Ethiopia #Forum65

ኢሕአዴግ ተለውጧልን? የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሜቴ መግለጫና የአባል ድርጅቶች መሪዎች ቃለምልልስ ኢሕአዴግ መለወጡን አመልካች ነውን? እንግዶቻችን አቶ ግርማ ካሳ ከዩናይትድ ስቴትስ ፡ አቶ እስራኤል ገደቡ ከኔዘርላንድ ፡ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከኢንግላንድ እና አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ከአውስትራሊያ ናቸው።



[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/BTK4DM ያድምጡ። (መጠን፦ 8.79 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ መልዕክት ይላኩልን።]










ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive