Feb 26, 2018

Ethiopia ፎረም 65፦ ከቀጣዩ ጠ/ሚ ምን ይጠበቃል? #Forum65 #Ethiopia

ሀገራዊ ፓለቲካዊ ቀውስ በኢትዮጵያ በተስፋፋበትና ዳግም አስቸኳይ አዋጅ በታወጀበት በአሁኑ ወቅት ፡ ከቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ምን ይጠበቃል? ውይይቱን ያድምጡ! ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/CNgBAq ያድምጡ። (መጠን፦ 3.62 MB) Telegram: https://t.me/forum65


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive