Apr 15, 2018

ፎረም 65፦ ጠ/ሚ ዓብይና የኢትዮ-ሶማሊ ፓለቲካ #Ethiopia #Forum65 #PMAbiy



የጠቅላይ ሚኒስቴር ዓብይ አህመድ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ፓለቲካና በሶማሊ ክልላዊ ፓለቲካ እንድምታ ምንድን ነው? ፎረም 65 ከኢትዮጵያ ሶማሌ ዶሞክራሲያዊ ሸንጎ አባል ዶ/ር ኡስማኤል ቋዳህ ጋር አጭር ቆይታ አድርገናል። ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/R5zKUw ያድምጡ። (መጠን፦ 3.02 MB) Telegram: https://t.me/forum65

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive