Jun 7, 2018

ፎረም 65፦ የዲያስፓራ ሚና በዘመነ ዓብይ #Ethiopia #Forum65

አገር ውስጥ ያለውን የፓለቲካ ሂደትና የዲያስፓራውን ሚና በሚመለከት ከተንፎካካሪው ጎራ እንግዶቻችን ጋር ውይይት አዘጋጅተናል። እንግዶቻችን አቶ ገረሱ ቱፋ ከኔዘርላንድ፣ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከብሪታኒያ እና አቶ ግርማ ካሳ ከዩናይትድ ስቴትስ ናቸው።


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive