Jun 8, 2018

ፎረም 65፦ ዓብይ የዲያስፓራውን ፓለቲካ ያቃሉን? #Ethiopia #Forum65

አገር ውስጥ ያለውን የፓለቲካ ሂደትና የዲያስፓራውን ሚና በሚመለከት ከኢሕአዴግ ደጋፊዎች እንግዶቻችን ጋር ውይይት አዘጋጅተናል። እንግዶቻችን አቶ አሉላ ሰለሞንና አቶ እስራዔል ገደቡ ናቸው።


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive