Jun 28, 2018

ፎረም 65፦ ሰብዓዊ መብቶች ለምን አልተከበሩም? #Ethiopia #Forum65

በህገ-መንግስት ውስጥ የተጎናጸፉ ሰብዓዊ መብቶችስ ለምን አልተከበሩም፣ እንዴትስ መከበር ይችላሉ? በዚህ ጉዳይ ላይ ሙያዊ ሃሳቡን እንዲያጋራን እንግዳችን የሰብዓዊ መብት የህግ ባለሙያ ዶ/ር አባድር ኢብራሂም ነው። ዶ/ር አባድር የCenter for the Advancement of Human rights and Democracy in Ethiopia ዳይሬክተር እና የኢትዮጵያ የዕርቅና የርትዓዊ ፍትህ ምክርር ቤት አባል ነው።


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive