Jul 20, 2018

ፎረም 65፦ መግባባት በኢትዮጵያ (ልዩ ዝግጅት)

መግባባት በኢትዮጵያ የአጋርነት ጉባዔ (ጁላይ 1፣ 2018 እአአ) መግለጫ ላይ የተድረገ ውይይት፡፡ ውይይቱ ስለ ሀገራዊ ምክክር አስፈላጊነት ፣ የመብት ጥሰቶች አጣሪ ኮሚሽን እንዲቋቋም ፣ ወቅታዊ አደጋዎች ትኩረት እንዲያገኙ ፣ እንዲሁም «መደመርን» ስለማዳበርና የፓሊሲ ልማት ተቋም አስፈላጊነት ላይ ያተኩሯል፡፡


Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive