May 3, 2016

ፎረም 65፦ አለመግባባት በዲያስፓራ (እንግዳ ተሳታፊ፦ አቶ ግርማ ጉተማ) - ክፍል 2

በዲያስፓራ ትግራይ ላይ ያነጣጠረ ጥላቻ አለን? ተቃዋሚዎች የትግራይ ሕዝብ የከፈለውን መስዋዕትነት ያረክሳሉን? የትግራዋይ ድምጽ በብዛት በተቃዋሚነት ማይሰማው ህወሃት ከሚያደርስባቸው ቁጥጥርና እንዲሁም ከድህነት የተነሳ ነውን?








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive