ባለፉት 25 ዓመታት ኢሕአዴግ በብሄር ማንነቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ኢትዮጵያዊነትን ችላ ብሏል የሚል ትችት በሰፊ ይሰማል። ፎረም 65 ኢትዮጵያዊነት ላይ ከሚያተኩሩ ስብስቦች ውስጥ ሁለት እንግዶች ጋብዘናል።
እንግዶቻችን ዶ/ር እርቁ ይመር "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ" ሊቀመንበር ፤ ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ የ"አንድ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ" አስተባባሪ ናቸው።
![](https://i.ytimg.com/vi/JP5t2iLRSBc/mqdefault.jpg)
እንግዶቻችን ዶ/ር እርቁ ይመር "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ" ሊቀመንበር ፤ ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ የ"አንድ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ" አስተባባሪ ናቸው።
![](https://i.ytimg.com/vi/JP5t2iLRSBc/mqdefault.jpg)