Oct 4, 2016

ፎረም 65፦ ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት - አቶ ተክሌ ይሻው

በፎረም 65 ከአቶ ተክሌ ይሻው ጋር በዐማራ ሕዝብ ጥቅም፣ በዐማራ-ኦሮሞ አጋርነትና በዐማራነትና ኢትዮጵያዊነት ላይ አጭር ቆይታ አድርገናል። አቶ ተክሌ ይሻው የሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሊቀመንበር ናቸው።



ስለድርጅቱ መረጃ ለማግኘት ድረገጹን ይጎብኙ፦ http://www.moreshwegenie.org/








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive