Apr 30, 2019

65% እንቅስቃሴውን በስኬት አጠናቋል!

ክቡራትና ክቡራን፦ 65% ሲያራምድ የነበረው የዕርቅና ሀገራዊ መግባባት አጀንዳ በኢትዮጵያ መንግስት ተቀባይነት ስላገኜ እንቅስቃሴውን በስኬት አጠናቋል። እናመሰግናለን። ያዬ አበበ መስራች Due to the Ethiopian government embracing the national reconciliation and consensus agenda, 65% has successfully completed its operations as of April 2019. Thank you for your support! Yaye Abebe Founder

Apr 4, 2019

ፎረም 65፦ ፓለቲካና የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት #Ethiopia #Forum65

አቶ ዮናስ ጎርፌ የሙዚቃና የፊልም ባለሙያና የ"ቤት ያጣው ቤተኛ፦ ሙዚቃ ሙዚቀኛና ኢትዮጵያዊቷ ቤተክርስትያን" መጽሀፍ ደራሲ ጋር «ፓለቲካና ኢትዮጵያዊያን ፕሮቴስታንት» በሚል ቃለምልልስ አዘጋጅተናል።



Mar 28, 2019

ፎረም 65፦ የዐቢይ አንድ ዓመት ከየት ወዴት? #ኢትዮጵያ #Ethiopia #Forum65

የጠ/ሚ ዐቢይን 12 ወራት በጥቅሉ ለመዳሰስ ሁለት እንጎዶቻችን በፎረም 65 ጋብዘናል፡፡ እንግዶቻችን አቶ ሽመልስ በዛብህ ስዊትዝርላንድ እና አቶ ደረጄ ደምሴ ጂማ ከዩናይትድ ስቴትስስ ናቸው፡፡




Mar 21, 2019

Mar 15, 2019

ፎረም 65፦ ወደ ትግራይነቴ «ተገፍቻለሁ» (ወ/ሮ ሳባ ወልደገብርኤል) #Ethiopia #Forum65

የሀገራችን ፓለቲካ በብሄር ግንኙነት ላይ ያለውን ተፅዕኖና መፍትሄውን በሚመለከት በዩናይትድ ስቴትስ ኮሎራዶ ስቴት ነዋሪ የሆነቸው ወ/ሮ ሳባ ወልደገብርኤል ከራሷ ገጠመኝ አንጻር አካፍላናለች፡፡




ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive