ክቡራትና ክቡራን፦
65% ሲያራምድ የነበረው የዕርቅና ሀገራዊ መግባባት አጀንዳ በኢትዮጵያ መንግስት ተቀባይነት ስላገኜ እንቅስቃሴውን በስኬት አጠናቋል። እናመሰግናለን።
ያዬ አበበ
መስራች
Due to the Ethiopian government embracing the national reconciliation and consensus agenda, 65% has successfully completed its operations as of April 2019.
Thank you for your support!
Yaye Abebe
Founder
Apr 30, 2019
Apr 4, 2019
ፎረም 65፦ ፓለቲካና የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት #Ethiopia #Forum65
Posted on April 04, 2019
አቶ ዮናስ ጎርፌ የሙዚቃና የፊልም ባለሙያና የ"ቤት ያጣው ቤተኛ፦ ሙዚቃ ሙዚቀኛና ኢትዮጵያዊቷ ቤተክርስትያን" መጽሀፍ ደራሲ ጋር «ፓለቲካና ኢትዮጵያዊያን ፕሮቴስታንት» በሚል ቃለምልልስ አዘጋጅተናል።
Mar 28, 2019
ፎረም 65፦ የዐቢይ አንድ ዓመት ከየት ወዴት? #ኢትዮጵያ #Ethiopia #Forum65
Posted on March 28, 2019
የጠ/ሚ ዐቢይን 12 ወራት በጥቅሉ ለመዳሰስ ሁለት እንጎዶቻችን በፎረም 65 ጋብዘናል፡፡ እንግዶቻችን አቶ ሽመልስ በዛብህ ስዊትዝርላንድ እና አቶ ደረጄ ደምሴ ጂማ ከዩናይትድ ስቴትስስ ናቸው፡፡
Mar 21, 2019
ፎረም 65፦ ፓለቲካችን ፣ ፀረ-ሙስሊምነትና «ኢስላሞፎቢያ» #Ethiopia #Forum65
Posted on March 21, 2019
«ኢስላሞፎቢያ» ምንድን ነው? በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር ጋዜጠኛ ሙኒራ አብድልመናን እንግዳችን ናት።
Mar 15, 2019
ፎረም 65፦ ወደ ትግራይነቴ «ተገፍቻለሁ» (ወ/ሮ ሳባ ወልደገብርኤል) #Ethiopia #Forum65
Posted on March 15, 2019
የሀገራችን ፓለቲካ በብሄር ግንኙነት ላይ ያለውን ተፅዕኖና መፍትሄውን በሚመለከት በዩናይትድ ስቴትስ ኮሎራዶ ስቴት ነዋሪ የሆነቸው ወ/ሮ ሳባ ወልደገብርኤል ከራሷ ገጠመኝ አንጻር አካፍላናለች፡፡
Subscribe to:
Posts (Atom)
ተልዕኳችን | Our Mission
“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።
What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.