Oct 28, 2017

ፎረም 65፦ ወቅታዊ ጉዳዮች እንግዳ አቶ አሉላ ሰለሞን #Ethiopia #Forum65

ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተከሰቱን አገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ የዲያስፓራ ሚዲያዎች የተቃዋሚውን ዕይታዎች ሲያስተናግዱ ቆይተዋል። በአገራዊ ሁኔታዎች የሕወሃት ደጋፊዎችን ሃሳብ ለማስተናገድ በፎረም 65 የሚዲያና ሲቪክ ማህበራት ተመራማሪ የሆነው አቶ አሉላ ሰለሞን ጋር ቆይታ አድርገናል።

[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/X39JxM ያድምጡ። (መጠን፦ 4.57 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ በቫይበር እና ዋትስ አፕ ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ ያገኙናል።]






ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive