Apr 11, 2016

ፎረም 65፦ "ኦሮሞፎቢያ" አለን? (እንግዳ ተሳታፊ አቶ ገርሱ ቱፋ - ክፍል 2)


ፎረም 65፦ "ኦሮሞፎቢያ" አለን? (እንግዳ ተሳታፊ አቶ ገርሱ ቱፋ - ክፍል 2) 

ውይይት ከአቶ ገረሱ ቱፋ ጋር (አለመግባባትና የኦሮሞ ሕዝብ ንቅናቄ)

ክፍል 1፦ የኦሮሞ ሕዝብ ንቅናቄ መንስኤዎቹ
ክፍል 2፦ ንቅናቄው ላይ ያሉ ጥርጣሬዎች
ክፍል 3፦ መግባባት፡ ታሪካዊ በደሎችና እውቅና

- - - - 
ጥያቄ፡ ወይም፡ አስተያዬት፡ አለዎት? 

ከአሜሪካ:- በ 929-FORUM65 (929-367-8665) ያግኙን።
ጥያቄ በSMS እንቀበላለን:- 929-FORUM65 (929-367-8665)
በስካይፕ Skype User ID: forum65skype
ኢሜል:- forum65@65Percent.org 
ፊስቡክ:- facebook.com/65percentOrg 
ትዊተር:- twitter.com/65PercentOrg

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive