Jan 26, 2018

ፎረም 65፦ ትውውቅ ከ"ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ" ጋር

ትውውቅ ከ"አንድ ሀገር! አንድ ሕዝብ! ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ" ጋር። እንግዶች ሊቀመንበር አቶ ነሲቡ ስብሃት እና የንቅናቄው የፓለቲካና ፕሮፓጋንዳ ክፍል ሃላፊ አቶ ጸሃይ ደመቀ ናቸው። ለተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የንቅናቄውን ድረገጽ www.Ethiopiachen.org ይጎብኙ።



[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/FfJ38b ያድምጡ። (መጠን፦ 6.77 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ መልዕክት ይላኩልን።]


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive