Jul 20, 2016

ፎረም 65፦ የአማራ ጉዳዮች (እንግዳ አቶ ንጉሱ ጥላሁን)

በአማራ ጉዳዮች ላይ ከአቶ ንጉሱ ጥላሁን፡ የአማራ ብሄራዊ ክልል ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ዳይሬክተር ጋር የተደረገ ቃለምልልስ።



- የአማራ ህዝብ ጥቅም ምንድን ነው?

- በአማራነት መደራጀት ችግር አለው?

- የአማራ ብሄርተኝነት ኢትዮጵያዊነትን ይጎዳልን?

- ስለሚፈናቀሉ አማራዎች ብአዴን ምን እየሰራ ይገኛል?










ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive