Jun 16, 2016

ፎረም 65፦ ፓለቲካችን ከዚህ ወዴት?

ከኢሕአዴግ በስልጣን 25 አመታት መቆየትና የተቃዋሚዎች የ25 ዓመታት ውጤት አልባነት ስሜት ጋር ተደምሮ መሰረታዊ ጥያቅዎች እየተነሱ ነው። ጥያቄዎቹ ተቃዋሚው ራሱን ይፈትሽ፥ ቅደም ተከተሉን ይመርምር፥ ጉልበቱና ትኩረቱን በጥንቃቄ ይጠቀም የሚሉ ናቸው።



እነዚህን ጥያቄዎች ያነሱ ሁለት የፌስቡክ ተሳታፊዎችን ጋብዘናል። እንግዶቻችን ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ዶ/ር ደረጀ ገረፋ ቱሉ ከኢትዮጵያ ናቸው።








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive