ከኢሕአዴግ በስልጣን 25 አመታት መቆየትና የተቃዋሚዎች የ25 ዓመታት ውጤት አልባነት ስሜት ጋር ተደምሮ መሰረታዊ ጥያቅዎች እየተነሱ ነው። ጥያቄዎቹ ተቃዋሚው ራሱን ይፈትሽ፥ ቅደም ተከተሉን ይመርምር፥ ጉልበቱና ትኩረቱን በጥንቃቄ ይጠቀም የሚሉ ናቸው።
እነዚህን ጥያቄዎች ያነሱ ሁለት የፌስቡክ ተሳታፊዎችን ጋብዘናል። እንግዶቻችን ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ዶ/ር ደረጀ ገረፋ ቱሉ ከኢትዮጵያ ናቸው።

እነዚህን ጥያቄዎች ያነሱ ሁለት የፌስቡክ ተሳታፊዎችን ጋብዘናል። እንግዶቻችን ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ዶ/ር ደረጀ ገረፋ ቱሉ ከኢትዮጵያ ናቸው።
