Apr 22, 2017

ፎረም 65፦ የቴዲ አፍሮ ሚና

ባለፈው ሳምንት ቴዲ አፍሮ የለቀቀው "ኢትዮጵያ" የተሰኘው ነጠላ ዜማ በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ ትኩረት ስቦ ሲያወያይና ሲያወዘግበን ቆይቷል።

በፍረም 65 የቴዲ አፍሮን ሚና በሚምለከት ከአቶ ግርማ ጉተማ እና ከአቶ ግርማ ካሳ ጋር አጭር ውይይት እናደርጋለን።

[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/hPQdTh ያድምጡ። (መጠን፦ 7MB) ]





Apr 19, 2017

ፎረም 65፦ ክፍል 2 - የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ተግዳሮቶች

ክፍል 2 ከ 3 የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ተግዳሮቶች
እንግዶቻችን፦
- ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ምክትል ሊቀመንበር ፤
- ዶ/ር አባድር ኢብራሂም - የአለም ዓቀፍ ሰብዓዊ መብት የህግ ባለሙያ ፤
- አቶ ነጋሲ በየነና የፓለቲካ አክቲቪስት የጋሻ ለኢትዮጵያ ተወካይ ፤
- አቶ ኦርቾ ኤራ የፓለቲካ አክቲቪስት ፤
- አቶ አሉላ ሰለሞን - የፓለቲካ አክቲቪስትና የሚዲያና የሲቪክ ሶሳይቲ ላይ ያተኮረ ተመራማሪ ናቸው







Apr 14, 2017

Apr 11, 2017

ፎረም 65፦ ክፍል 1 - የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ልዩነቶች

የብሔር ኋይሎችና የአንድነት ሃይሎችን በሚመልከት የሚከተለውን የውይይት ቅንብር ይዘንላችሁ ቀርበናል።

የውይይት ቅንብሩ 1ኛ ከወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ ና ከዶ/ር አባድር ኢብራሂም መካከል ያደረግነውንና ፣ 2ኛ ከአቶ ነጋሲ በየነና ከአቶ ኦርቾ ኤራ ጋር ያደረግነውን ያካተተ ሲሆን ፡ በጉዳዩ ላይ የኢሕአዴግ ደጋፊዎችን አመለካከት ለማሳተፍ ቅንብሩ ከአቶ አሉላ ሰለሞን ጋር ያደርገነውን ውይይትም የያዘ ነው።

ክፍል 1 ከ 3 የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ልዩነቶች
ክፍል 2 ከ 3 የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ተግዳሮቶች
ክፍል 3 ከ 3 የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ውጤታማነት

የቅንብሩን ክፍል 1 ከ 3 እነሆ።

እንግዶቻችን፦

- ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ምክትል ሊቀመንበር ፤

- ዶ/ር አባድር ኢብራሂም - የአለም ዓቀፍ ሰብዓዊ መብት የህግ ባለሙያ ፤

- አቶ ነጋሲ በየነና የፓለቲካ አክቲቪስት የጋሻ ለኢትዮጵያ ተወካይ ፤

- አቶ ኦርቾ ኤራ የፓለቲካ አክቲቪስት ፤

- አቶ አሉላ ሰለሞን - የፓለቲካ አክቲቪስትና የሚዲያና የሲቪክ ሶሳይቲ ላይ ያተኮረ ተመራማሪ ናቸው።







ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive