Mar 31, 2018

ፎረም 65፦ ከጠ/ሚ አብይ ምን ይጠበቃል? (አቶ ልደቱ ፣ አቶ አምዶም ፣ አቶ ገረሱ)

"ከአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ምን ይጠበቃል?" በሚል ሀሳብ ዙሪያ የተደረገ ውይይት። እንግዶቻችን የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መስራችና የምክርቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው ፡ አቶ አምዶም ገብረስላሴ የአረና ትግራይ ፓርቲ የህዝብግንኙነት ኃላፊ እና አቶ ገረሱ ቱፋ የፓለቲካ አክቲቪስት ናቸው።


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive