በህገ-መንግስት ውስጥ የተጎናጸፉ ሰብዓዊ መብቶችስ ለምን አልተከበሩም፣ እንዴትስ መከበር ይችላሉ? በዚህ ጉዳይ ላይ ሙያዊ ሃሳቡን እንዲያጋራን እንግዳችን የሰብዓዊ መብት የህግ ባለሙያ ዶ/ር አባድር ኢብራሂም ነው። ዶ/ር አባድር የCenter for the Advancement of Human rights and Democracy in Ethiopia ዳይሬክተር እና የኢትዮጵያ የዕርቅና የርትዓዊ ፍትህ ምክርር ቤት አባል ነው።
