Feb 10, 2017

ፎረም 65፦ የአዲስ አበባ ማንነት፣ ጥቅምና ፓለቲካ (ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ) #Ethiopia #Forum65

አነጋጋሪና አወዛጋቢ ከሆኑት የአገራችን የማንነት ፓለቲካ ጉዳዮች አንዱ የአዲስ አበባ ነዋሪዎቿ ማንነት፣ ጥቅምና ፓለቲካ ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ በፎረም 65 እንግዳችን ነው።








ፎረም 65፦ የአዲስ አበባ ማንነት፣ ጥቅምና ፓለቲካ (ዶ/ር ጸጋዬ አራርሳ)

አነጋጋሪና አወዛጋቢ ከሆኑት የአገራችን የማንነት ፓለቲካ ጉዳዮች አንዱ የአዲስ አበባ ነዋሪዎቿ ማንነት፣ ጥቅምና ፓለቲካ ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ ዶ/ር ጸጋዬ አራርሳ በፎረም 65 እንግዳችን ነው።







ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive