ህዝባዊ ተቃውሞችን በሚመለክት ከዓረና ትግራይ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አብርሃ ደስታ ጋር ቆይታ አድርገናል።
Aug 25, 2016
Aug 17, 2016
ፎረም 65፦ ኢትዮጵያ በጎልማሳ ወጣቶች ዕይታ (ክፍል 2)
Posted on August 17, 2016
ፎረም 65 ከኢትዮጵያውያን ጎልማሳ ወጣቶች ጋር ስለኢትዮጵያ ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና የወደፊት ተስፋቸው አጭር ጥያቄና መልስ አዘጋጅቷል። ያድምጡት! (ጎልማሳ ወጣቶች እድሚያቸው በሃያዎቹና በሰላሳዎቹ መጀመሪያ ሚገኙ ናቸው።)
Aug 12, 2016
ፎረም 65፦ "ሸንጎ" በእርቅና መግባባት ላይ (እንግዳ አቶ አክሊሉ ወንዳፈረው) በፌስቡክ ቀጥታ የተቀዳ
Posted on August 12, 2016
የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በእርቅና መግባባት ላይ ያለውን እይታ ከተወካዩ አቶ አቶ አክሊሉ ወንዳፈረው ጋር በፌስቡከ ቀጥታ ውይይት አድርገናል። ስለሸንጎ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት http://www.ethioshengo.org/ ይጎብኙ።
Aug 3, 2016
ፎረም 65፦ ኢትዮጵያ በጎልማሳ ወጣቶች ዕይታ (ክፍል 1)
Posted on August 03, 2016
ፎረም 65 ከኢትዮጵያውያን ጎልማሳ ወጣቶች ጋር ስለኢትዮጵያ ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና የወደፊት ተስፋቸው አጭር ጥያቄና መልስ አዘጋጅቷል። ያድምጡት! (ጎልማሳ ወጣቶች እድሚያቸው በሃያዎቹና በሰላሳዎቹ መጀመሪያ ሚገኙ ናቸው።)
Subscribe to:
Posts (Atom)
ተልዕኳችን | Our Mission
“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።
What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.