Mar 1, 2018

Ethiopia: ፎረም 65፦ ኢትዮጵያ ወዴት? እንዴት? (እንግዳ አቶ ግርማ ሰይፉ)



ሀገራችን ላለችበትን የፓለቲካ ቀውስ የመፍትሄ አቅጣጫ ሃሳብ ያዘለ ጽሁፍ ካቀረቡ ወገኖች አንዱ የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አመራርና የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ናቸው።

አቶ ግርማ ሰይፉ "አገራችን ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በሰላም እንድትሸጋገር ለማድረግ የቀረበ የመነሻ ሐሳብ" በሚል ጽሁፋቸው (ጽሁፉን ለማንበብ ☞https://goo.gl/67HKsH ) መሰረታዊ የሆኑ የመነሻ ሐሳብ ነጥቦችን አንስተዋል። ባቀረቡት የመነሻ ሐሳብ ላይ ለመነጋገር በፎረም 65 እንግዳቸውን ናቸው።

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive