Mar 13, 2018

ፎረም 65፦ አስቸኳይ አዋጁና አደጋው

የሞያሌው ፍጅት አስቸኳይ አዋጁ በመከላከያ ሠራዊቱ ውስጥ ሊያስከትል የሚችለው አመጽና ግጭት ከፍተኛ የሀገራዊ አደጋ ምንጭ ነው። ከሞያሌው ፍጂት አንጻር ያሉን አማራጮች ምንድን ናቸው? ውይይቱን ያድምጡ! ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/baSLQ6 ያድምጡ። (መጠን፦ 3.43 MB) Telegram: https://t.me/forum65


ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive