Jul 31, 2016

ፎረም 65፦ «ለትግራይ ልጆች የቀረበ ጥሪ»

አቶ ዮሃንስ በርሄ "A call to the true sons and daughters of Tigray", "ለእውነተኛ የትግራይ ልጆች የቀረበ ጥሪ" በሚለው ጽሁፋቸው ላይ ከፎረም 65 ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል።

(ጽሁፉ፦ http://www.ethiomedia.com/1012pieces/5817.html )





ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive