Apr 4, 2019

ፎረም 65፦ ፓለቲካና የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት #Ethiopia #Forum65

አቶ ዮናስ ጎርፌ የሙዚቃና የፊልም ባለሙያና የ"ቤት ያጣው ቤተኛ፦ ሙዚቃ ሙዚቀኛና ኢትዮጵያዊቷ ቤተክርስትያን" መጽሀፍ ደራሲ ጋር «ፓለቲካና ኢትዮጵያዊያን ፕሮቴስታንት» በሚል ቃለምልልስ አዘጋጅተናል።



ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive