Mar 28, 2019

ፎረም 65፦ የዐቢይ አንድ ዓመት ከየት ወዴት? #ኢትዮጵያ #Ethiopia #Forum65

የጠ/ሚ ዐቢይን 12 ወራት በጥቅሉ ለመዳሰስ ሁለት እንጎዶቻችን በፎረም 65 ጋብዘናል፡፡ እንግዶቻችን አቶ ሽመልስ በዛብህ ስዊትዝርላንድ እና አቶ ደረጄ ደምሴ ጂማ ከዩናይትድ ስቴትስስ ናቸው፡፡




ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive