Apr 19, 2016

ፎረም 65፦ ስለጋምቤላ የሀዘን መግለጫ


በጋምቤላ ክልል በወገኖቻችን ላይ በደረሰው አሰቃቃቂ የጅምላ ግድያ የተሰማንን ጥልቅ ሃዘናችንን እንገልጻለን።

አድማጮቻችን በጋምቤላ በደረሰው የጅምላ ግድያ ላይ የተሰማችሁን ስሜት በስልክ ቁጥራችን 929-367-8665 ደውላችሁ እንድትገልጹ በትህትና እንጋብዛለን።



ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive