Mar 29, 2018

ፎረም 65፦ የጠ/ሚ አብይ ተግዳሮቶች (ከዶ/ር ጸጋየ አራርሳ)

ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምን ይጠበቃል? አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ምን አይነት ተግዳሮቶች ይጠብቋቸዋል? ከዶ/ር ጸጋዬ አራርሳ ጋር በሚከተሉት ነጥቦች ጭምር ተወያይተናል። ያድምጡ።

1 - አብይና የኦሕዴድ ቅቡልነት 
2 - መለስ ፣ ኃይለማርያም ፣ አብይ 
3 - አብይና የህወሓት ስጋት 
4 - ጠ/ሚ አብይ ምንን ያስቀድሙ?



ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive