Oct 7, 2016

ፎረም 65፦ ሰላማዊ ትግል - ትርፍ ወይስ ኪሳራ?

የኢሬቻ በዓል ወቅት የብዙዎችን መሞትና መቁስል አስከትሎ የሰላማዊ ትግል አያዋጣንም የሚሉ እይታዎች እየተገለጹ ነው። "ሰላማዊ ትግል፦ ትርፍ ወይስ ኪሳራ?" በሚል ከአቶ አሰፋ ጫቦ፡ አቶ ፈቃደ ሸዋቀና እና አቶ ዳዊት ተሾመ ጋር ውይይት አድርገናል።








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive