Jan 9, 2017

ፎረም 65፦ የሕወሃት ጥልቅ ተሃድሶ

ህወሓት ካደረገው ግምገማ የተነሳ በድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች ላይ እርምጃ መውሰዱ እየተዘገበ ነው። በሕወሃት ጥልቅ ተሃድሶ ላይ ለመወያየት ሁለት ትግራዋይ ጋብዘናል። እንግዶቻችን አቶ ነጋሲ በየነ እና አቶ አሉላ ሰለሞን ናቸው። ያድምጡት! #Ethiopia #Forum65








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive