Sep 13, 2017

ፎረም 65፦ 2009 የትውልዳዊ ሽግግር ዓመት

2009 ዓ.ም. የትውልዳዊ ሽግግር ዓመት ነበር። በ2009 ዓመት ፎረም አገራዊ ትኩረት የሳቡ አበይት ጉዳዮችን እናስታውሳለን። እንዲሁም ከዚህ አለም በሞት የተለዩንን ትኩረት ሳቢ ግለሰቦች እንዘክራለን።

[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/BJ52Sdያድምጡ። (መጠን፦ 4.09 MB) ]






ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive