Nov 9, 2017

ፎረም 65፦ የህወሓት የበላይነት አለን?

በማህበራዊ ሚዲያ በተደጋጋሚ ከሚነሱት ጉዳዮች አንዱ በኢትዮጵያ የህወሓት የበላይነት የለም ወይም አለ የሚለው ጉዳይ ነው። በዚህ ጉዳይ ባለፉት ሁለት ሳምነታት በማህበራዊ ሚዲያ ሃሳባቸውን የገለፁ ሁለት ወገኖች በፎረም 65 ጋብዘናል። እንግዶቻችን ጋዜጠኛ አቶ አናንያ ሶሪ ከኔዘርላንድ እና የሚዲያና ሲቪክ ማህበራት ተመራማሪ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዩናይትድ ስቴትስ ናቸው።

[ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/ek926v ያድምጡ። (መጠን፦ 8.37 MB)]

[✆ አስተያየት አለዎት? ይደውሉልን፦ +001-929-367-8665 ☎ Viber, WhatsApp, Telegram ላይ አለን። ☏ በቀጥታም በስልክ ያገኙናል።]






ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive