Jul 22, 2016

ፎረም 65፦ በእርቅና መግባባት ላይ ከዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር ቃለምልልስ

በእርቅና መግባባት ላይ ከዶ/ር መረራ ጉዲና፡ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር፡ ጋር በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ቃለምልልስ አድርገናል። ያድምጡት!



- አገራዊ እርቅና መግባባት ለምን?

- ለኢሕአዴግ ዋስትና ትሰጣላችሁ?

- ተቃዋሚው በምን ላይ ይግባባ?

- ኦሮሞና አማራ ሊሂቃን በምን ይግባቡ?








ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive